ሰኔ ፲፪2izOo Rr 88n 4fPx Bbday 50g Hp6iAa5j L67h 63
ሰኔ ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፪ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፫ ቀናት ይቀራሉ።
ማውጫ
- 1 ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- 2 ልደት
- 3 ዕለተ ሞት
- 4 ዋቢ ምንጮች
ታሪካዊ ማስታወሻዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - የኬንያ፤ ኢትዮጵያ እና ሱዳን ሚኒስትሮች በናይሮቢ ከተማ የሦስት ቀን ውይይት ጀመሩ።
- ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት ረብሻ፣ ደብረ ዘይት ላይ ያመጹት የአየር ኃይል አባላት ለማረጋጋት ከተላከው የአየር ወለድ ሠራዊት ጋር ሲጋጩ ከሁለቱም ወገን ሰዎች ሞተዋል።
ልደት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዕለተ ሞት[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ዋቢ ምንጮች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
| የኢትዮጵያ ወራት | |
|---|---|
| መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ | |